Addis Fortune – Ethiopia on the Fast Track to Air Cargo Integration
“Dawit who is also the vice president of the Ethiopian Freight Forwarders & Shipping Agents Association (EFFSAA) said the meeting is expected to ensure joint…
“Dawit who is also the vice president of the Ethiopian Freight Forwarders & Shipping Agents Association (EFFSAA) said the meeting is expected to ensure joint…
Alemu Sime, Minister of Transport and Logistics, appreciated the effort of the logistics association on its role to produce professionals in the sector…
“የኢትዮጵያ የእቃ አስተላላፊዎችና የመርከብ ወኪሎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ኤልሳቤጥ ጌታሁን የሎጅስቲክስ ዘርፉ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋነኛ ሞተር ቢሆንም ፈተናዎች እንዳሉበት ጠቅሰዋል፡፡ የሀገሪቱንና ዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓቱን የወጪና ገቢ ንግድ በማሳለጥ ረገድ ትልቅ ሚና ያለውን የሎጂስቲክስ አገልግሎት ማዘመን ለነገ የማይባል ስራ ነው ያሉት ኃላፊዋ ማኅበሩ የተለያዩ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን እያከናወነ ነው ብለዋል፡፡ ማኅበሩ እስካሁን 200 ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ የፊያታ ዲፕሎማ እንዲያገኙ ማድረጉንና 140 ባለሙያዎችን የአሰልጣኞች ስልጠና ተመራቂዎች በሎጂስቲክስ ዘርፍ የሚስተዋለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር እንደሚቀይሩም አረጋግጠዋል፡፡
“የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ኤልሳቤት ጌታሁን በሎጂስቲክስ ዘርፍ ያለው የአቅም ውስንነት ዘርፉ እንዳያድግ ማድረጉን ገልጸዋል። በንግድ ሥርዓት ውስጥ ሎጂስቲክስ ዋነኛው መሆኑን ገልጸው በዘርፉ ያለውን የአቅም ውስንነት መቅረፍ ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል፤የዘርፉን አቅም ለማሳደግ የተለያዩ የአቅም ግንባታ ሥራዎች እየሰጠ መሆኑን በመጠቆም፡፡”
“በኢትዮጵያ በሎጂስቲክስ ዘርፍ የሚስተዋለውን የሠለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለማቃለል የሚረዳ የሥልጠና ማዕከል መገንቢያ ቦታ እንዲሰጠው የኢትዮጵያ ዕቃ አስተላላፊዎችና መርከብ ወኪሎች ማኅበር ጠየቀ፡፡
የዕቃ አስተላላፊዎችና መርከብ ወኪሎች ማህበር ፕሬዝዳንት ኤልሳቤት ጌታሁን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋቋመችው ነጻ የንግድ ቀጣና ውጤታማ እንዲሆን ማህበሩ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለሁለት ሳምንት ሰልጥነው ለምርቃት የበቁት ሰልጣኞች ማህበሩ ከሚሰራቸው ስራዎች መካከል አንዱ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡
ነጻ የንግድ ቀጣና ከንግድ ባሻገር ቱሪዝምን ለማስፋፋት ያለው ፋይዳ ከፍ ያለ በመሆኑ የበለጠ ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡
Elizabeth Getahun, President of EFFSAA, said that the role of the logistics professionals is crucial for any business, “Since the free trade zone concept is new for the country, a capacity building program is vital.”
Article: ኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ማኅበራትን በሊቀመንበርነት እንዲመሩ ተመረጡ Snippet: የኢትዮጵያ ዕቃ አስተላላፊዎችና የመርከብ ወኪሎች ማኅበርን (EFFSAA) ከዚህ ቀደም በቦርድ አባልነትና ሊቀመንበርነት ያገለገሉት አቶ ሳላሃዲን ከሊፋ በዓለም አቀፍ የዕቃ አስተላፊዎች
Article: Capital – Ethiopia makes history in airfreight logistics Snippet: Ethiopia has become the first African nation to chair the global airfreight institute that promotes international air cargo. The annual
Article: Nation Joins World Logistics Passport Program Snippet: Addis Ababa June 18/2021 (ENA) Ethiopia has become a member of the World Logistics Passport, a loyalty program which enables freight forwarders,
4th Floor
Nigist Towers Hotel & Apartments
Kazanchis Guinea Conakry St.,
Kirkos sub city Woreda 08 House No: -New