Article:
- የዓለም አቀፍ የጭነት አስተላላፊዎች ማኅበራት /ፊያታ/ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄዱ ኢትዮጵያ በዘርፉ ጥሩ እመርታ ለማሳየቷ አመላካች ነው – ዶክተር ዓለሙ ስሜ
Snippet:
“የኢትዮጵያ ጭነት አስተላላፊዎች አገልግሎት ማኅበር የቦርድ ምክትል ፕሬዝዳንት ዳዊት ውብሸት፤ ጉባዔው በኢትዮጵያ መዘጋጀቱ የአፍሪካ አገራት ያላቸውን ፍላጎት በተገቢው ሁኔታ ለማሳካትና አሠራር ለማመቻቸት እንደሚረዳ ገልፀዋል፡፡ ኢትዮጵያ በአካባቢው አገራት በአየር ጭነት ትራንስፖርት ያላትን ስትራቴጂካዊ ሚና ለማስገንዘብ መልካም ዕድል የሚፈጥር መሆኑንም ተናግረዋል፡፡”
Link: