Ethiopian Freight Forwarders and Shipping Agents Association
EFFSAA in the Media
EFFSAA in the Media

ENA – ኢትዮጵያን ከነጻ የንግድ ቀጣና የበለጠ ተጠቃሚ ለማድረግ ዘርፉን በአሰራር መደገፍ ላይ ትኩረት ተደርጓል፡፡

የዕቃ አስተላላፊዎችና መርከብ ወኪሎች ማህበር ፕሬዝዳንት ኤልሳቤት ጌታሁን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋቋመችው ነጻ የንግድ ቀጣና ውጤታማ እንዲሆን ማህበሩ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለሁለት ሳምንት ሰልጥነው ለምርቃት የበቁት ሰልጣኞች ማህበሩ ከሚሰራቸው ስራዎች መካከል አንዱ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡

ነጻ የንግድ ቀጣና ከንግድ ባሻገር ቱሪዝምን ለማስፋፋት ያለው ፋይዳ ከፍ ያለ በመሆኑ የበለጠ ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡

Read More »